Telegram Group & Telegram Channel
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡



tg-me.com/timhirt_minister/140
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የረቀቀው የአጠቃላይ ትምህርት ህግ የህፃናት የመማር መብትን የሚያረጋግጥ ነው፡- ትምህርት ሚኒስቴር፡፡
------------------------------------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን የመማር መብትና ትምህርት የመከታተል ግዴታን ያካተተ ረቂቅ ህግ አዘጋጅቷል፡፡

የትምህርት ረቂቅ ህጉ የአጠቃላይ ትምህርት ተሳትፎን በማሳደግ ተማሪዎች አስፈላጊውን መሠረታዊ ዕውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ጨብጠው መልካም ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስችል ነው፡፡

በረቂቅ ህጉ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ማንኛውም ህጻን በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ትምህርትን በነፃ የመማር መብት እንዳለውና ትምህርቱንም የመከታተል ግዴታ ያለበት ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ደግሞ በነፃ እንዲማር ይደነግጋል፡፡

በተጨማሪም ማንኛውም ወላጅ ወይም አሳዳጊ ልጁ ወይም የሚያስተዳድረው ልጅ ወደ ትምህርት ቤት የመላክና ትምህርቱን እንዲከታተል የማድረግ ግዴታ እንዳለበት በረቂቅ ህጉ ተመላክቷል፡፡

ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያለማቋረጥ መከታተላቸውን ማረጋገጥ ደግሞ የትምህርት ቤቱ ግዴታ ነው፡፡

የህፃናትን የመማር መብት የሚያረጋግጠው ይህ ረቂቅ ህግ ውይይት እየተደረገበት ሲሆን በሚመለከተው አካል ሲፀድቅ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

BY Sport 360




Share with your friend now:
tg-me.com/timhirt_minister/140

View MORE
Open in Telegram


Sport 360 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

Sport 360 from jp


Telegram Sport 360
FROM USA